አይነከርም አይነከርም ከቅድስት እየሩሳሌም በስተደቡብ አቅጣጫ 7 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የምትገኝ ካህኑ ዘካርያስና ቅድስት ኤልሳቤጥ የኖሩባት በሁለት ተራራዎች መካከል የምትገኝ ከተማ ነች፡፡ የጨለማው ዘመን ማብቂያ የብርሃን ማህተማችን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የዓለም መድኃኒት የሆነውን ኢየሱስ ክርስቶስን በሆዷ ይዛ ዘመዷ ቅድስት ኤልሳቤጥን ለመጠየቅ ወደ አይነከርም …
Ein Karem – አይነከርም
